14/05/2026
ከቅኝ ግዛት ነጻ የሆነች ሀገር ላይ ዛሬ የመኖራችን ምክንያት አባት አርበኞች ናቸው። በዱር ፣ በገደሉ ... ሀሩርና ቁሩን ችለው... ለቀጣይ ትውልድ ከተበረዘ ባህልና እሴት ነጻ የሆነች ኢትዮጵያን ለማስረከብ በቅተዋል። ። ያኔ የተከበረችዋን ቅድስት ሀገራችን ኢትዮጵያን ሲያድኑ ዘር፣ ቀለም፣ ሀይማኖት፣ ጾታ አልበገራቸውም። ሀገሬ ኖራ እኔ ልለፍ ብለው ደረታቸውን ለጦር ግንባራቸውን ለጥይት አሳልፈው የሰጡ ጀግኖች ናቸው። ዛሬ በተስፋ ቡና የተገኛችሁ ውድ አርበኞች አክብራችሁን ስለመጣችሁ እጅግ እናመሰግናለን!
#በኢትዮጵያ #ብሔራዊ